ፀደይ ባንክ በስካይ ላይት ሆቴል የሐዋላ አውደ ርዕይ እየተሳተፈ፤ የሐዋላ ፕሮዳክቶቹንም እያስተዋዎቀ ነው፡፡
ፀደይ ባንክ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባዘጋጀው “ደቦ” የተሰኘ የሐዋላ ፍሰት ግንዛቤ ማስጨበጫ አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል::
በአውደ ርዕዩ ባንኩ “ታታሪዎቹ” የተሰኘውን የሐዋላ የቁጠባ አማራጭ እና ሌሎችንም ፕሮዳክት እና አገልግሎቶች እያስተዋወቀ ይገኛል፡፡
ታታሪዎቹ የቁጠባ ሒሳብ
• የውጭ ሀገራት ገንዘብ ወደ ሀገር ቤት ለሚልኩ ታታሪዎች በቀላሉ ተደራሽ የሆነ የቁጠባ አማራጭ
• ከራሳቸው አልፎ ለቤተሰባቸው ኑሮ መሻሻል ለሚተጉ በውጭ ሀገራት ለሚኖሩ ሁሉም ታታሪዎች የተዘጋጀ
• ወለድ የሚያስገኙ እና የማያስገኙ የቁጠባ አማራጮች ያሉት
• ዝቅተኛ የቅድመ ክፍያ እና ምቹ የብድር አከፋፈል አማራጮች የሚመቻችበት
• ከሐዋላ ጋር ለተያያዙ የገንዘብ ዝውውሮች ልዩ ጥቅም የሚያስገኝ ቁጠባ ዓይነት ነው፡፡
አውደ ርዕዩ ዛሬ ነሐሴ 30/2016 ዓ.ም እስከ ቀኑ 11፡00 ይቆያል።
ወደ ቦታው ጎራ ይበሉ፤ ይጎብኙን!
ከፀደይ ባንክ ጋር ይበልጥ ይተዋዎቁ!
#እንወዳጅ!
በፀደይ ባንክ የዲጂታል ሚዲያ አማራጮች #እንወዳጅ! ለወዳጆችዎም ያጋሩ!
Telegram፡ https://t.me/tsedeybanksc
LinkedIn፡ https://www.linkedin.com/company/tsedey-bank-s-c/
Facebook፡ https://www.facebook.com/TsedeyBankSC
TikTok፡ http://www.tiktok.com/@tsedeybanksc
Twitter፡ https://twitter.com/TsedeyBankSC
Youtube፡ https://youtube.com/@TsedeyBank
Website፡ https://tsedeybank-sc.com/
ፀደይ ባንክ
የሁሉም ባንክ!



Leave a Reply