News and Press

ለውድ የፀደይ ባንክ ደንበኞች!

መንግሥት በቅርቡ ባወጣው የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 1341/2016 መሠረት የፋይናንስ ተቋማት በሚሰጧቸው አገልግሎቶች ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲሰበስቡ ተመላክቷል፡፡

ባንካችን ፀደይም ይህንን ኀላፊነት ለመወጣት ከመስከረም 21/2017 ዓ.ም ጀምሮ በባንኩ አገልግሎቶች ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ የሚያስከፍል መሆኑን ለውድ ደንበኞቹ በአክብሮት ያሳውቃል፡፡

ፀደይ ባንክ
የሁሉም ባንክ!

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *