Author - ABA

ፀደይ ባንክ ቅርንጫፎቹን በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች እያስፋፋ ነው፡፡

ፀደይ ባንክ የባንክ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ወዲህ ተጨማሪ 142 ቅርንጫፎችን መክፈቱን የባንኩ የዲጂታልና ብራንች ባንኪንግ ም/ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ታደሰ ተናግረዋል፡፡ ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስም የባንኩን ቅርንጫፎች ብዛት 608 ማድረስ ተችሏል፡፡ በደቡብ የሀገሪቱ ክፍል አርባ ምንጭ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ዲላ፣ ሆሳዕና፣ ይርጋ ጨፌ፣ ሻሸመኔ እና ሀዋሳ ከተሞች ላይ ቅርንጫፎች ተከፍተው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን ያስረዱት አቶ ቴዎድሮስ በምስራቁ የሀገሪቱ ክፍል ደግሞ ድሬዳዋ፣ ሎጊያና አሳይታ ከተሞች ቅርንጫፎች መከፈታቸውን ገልጸዋል፡፡ በደቡብ ምዕራቡ የሀገሪቱ ክፍል ደግሞ ጅማ፣ ጋምቤላ፣ ሚዛን አማን እና ባኮ ከተሞች ቅርንጫፎች እየተከፈቱ ሲሆን...

የፀደይ ባንኩ አትሌት በዓለም ሻምፒዮና!

የፀደይ ባንኩ አትሌት ይስማው ድሉ በሰርቢያ ቤልግሬድ እየተካሄደ በሚገኘው 45ኛው የዓለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና 4ኛ በመሆን የዲፕሎማ ደረጃ አግኝቷል። አትሌቱ ኢትዮጵያ በቡድን የብር ሜዳልያ እንድታገኝም ከፍተኛውን አስተዋፅዖ አበርክቷል። ዛሬ በ8 ኪ.ሜትር ወጣት ወንዶች በተካሄደው ውድድር ኢትዮጵያ በቡድን 2ኛ በመሆን የብር ሜዳልያ እንድታገኝ የፀደይ ባንኩ አትሌት ይስማው ከሌሎች ኢትዮጵያውያን የቡድን አጋሮቹ ጋር ብርቱ ጥረት አድርጓል። የፀደይ ባንክ አትሌቲክስ ክለብ አትሌቱ ይስማው ድሉ ጥር 05/2016 ዓ.ም በተካሄደው 41ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል አትሌቲክስ አገር አቋራጭ ውድድር ነበር በሰርቪያ ቤልግሬድ ለሚካሄደው የዓለም አትሌቲክስ አገር አቋራጭ ውድድር ኢትዮጵያን...

Tsedey Bank invests heavily in women’s empowerment!

Tsedey Bank supports women's empowerment through strategic investment.Tsedey Bank is demonstrably committed to fostering women's empowerment through targeted financial initiatives. Recognizing the crucial role women play in economic development, the bank has strategically allocated a significant portion of its loan portfolio, reaching nearly 50% disbursement to women-owned businesses and enterprises. This commitment reflects Tsedey Bank's deep understanding of the positive societal and economic impact achieved by empowering women.Empowering women is a strategic investment that equips them with the resources...

Some of the Reasons Why to Bank with Tsedey

Bank of the Rural Community (Significant number of its branches are located in remote areas.) Tsedey is the bank of the low-salaried, the well-to-do family and people with entrepreneurial attitude. Bank of the Poor (Provides group loan for the betterment of the lives of the poor) More than 1.3 million customers have benefited loans from Tsedey. Bank of the youth (provides huge amount of loan for the youth) Provides mechanized farming machinery to modernize agriculture. Bank with wide geographic reach with over 585 branches. Tsedey Bank invests...

Tsedey Bank discusses with African Resilience Investment Accelerator. 

Tsedey Bank S.C held a discussion with African Resilience Investment Accelerator to establish business relationship. The discussion took place at the bank's headquarters on January 23, 2024. Ato Mekonnen Yelewemwesen, president of Tsedey Bank, and vice presidents participated in the discussion. In the fruitful discussion with ARIA, they advised on the points that can be used to create business relations in the future. Members of the African Resilience Investment Accelerator are: British International Investment, Dutch Entrepreneurial Development Bank, US International Development Finance...

የፀደይ ባንኩ አትሌት ኢትዮጵያን ወክሎ በዓለም መድረክ ይወዳደራል።

የፀደይ ባንክ አትሌቲክስ ክለብ አትሌቱ ይስማው ድሉ ዛሬ ጥር 05/2016 ዓ.ም በተካሄደው 41ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል አትሌቲክስ አገር አቋራጭ ውድድር ማጣሪያውን አልፏል። በመሆኑም አትሌቱ በሰርቪያ ቤልግሬድ በሚካሄደው የዓለም አትሌቲክስ አገር አቋራጭ ውድድር ኢትዮጵያን በመወከል ለመወዳደር ተመርጧል። አትሌቱ በ8 ኪሎ ሜትር የወጣት ወንዶች ውድድር ሚኒማ በማሟላቱ ነው ኢትዮጵያን በዓለም አገር አቋራጭ ውድድር ለመወከል የተመረጠው። በበርካታ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ደማቅ አሻራ እያሳረፈ የሚገኘው ፀደይ ባንክ ከ2004 ዓ.ም ጀምሮ የራሱን አትሌቲክስ ክለብ በማቋቋም በርካታ ወጣቶች ህልማቸውን እውን እንዲያደርጉ እየደገፈ ይገኛል። አትሌቶቹም ከሀገር አቀፍ ስኬቶች ባለፈ በዓለም...

Gratitude and Farewell Message to the upcoming board members from Mr. Gedu Andargachew

Dear Esteemed Board Members,  As I pen down these words of gratitude and farewell, my heart overflows with emotions long nurtured in the soil of purpose-driven teamwork and unwavering dedication to serving the greater good. It has been a privilege beyond words to have served as the board chairman of Tsedey Bank ( formerly ACSI). I reflect on our collective journey, and I am filled with immense gratitude for the indelible impact we have brought together. Our tireless efforts have been...

ፀደይ ባንክ አጠቃላይ ሃብቱ 56 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር መድረሱን አስታዎቀ፡፡

መስከረም 14/2015 ዓ.ም በይፋ ወደ ባንክነት የተሸጋገረው ፀደይ ባንክ የባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን ታኅሳስ 20/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኃይሌ ግራንድ ሆቴል አካሂዷል፡፡ የባንኩ የዳይሬተሮች ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ አቶ አገኘሁ ተሻገር ባቀረቡት ሪፖርት ፀደይ ባንክ በሂሳብ ዓመቱ ማጠናቀቂያ ላይ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘቡ 34 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር መድረሱንና ከደንበኞቹ 9 ነጥብ 6 ቢሊዮን ተቀማጭ ብር መሰብሰቡን ገልፀዋል፡፡ ይህም ካለፈው የሂሳብ ዓመት የ39 በመቶ እድገት እንዳለው ነው የተመላከተው፡፡ ፀደይ ባንክ 37 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ብድር ከ 935 ሺህ በላይ ለሚሆኑ...

ፀደይ ባንክ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ፡፡

ስምምነቱን የተፈራረሙት ዛሬ ታኅሳስ 19/2016 ዓ.ም ነው፡፡ በደንበኞች አገልግሎት ዘርፍ በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን ስምምነት የተፈራረሙት የፀደይ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ መኮንን የለውምወሰን እና በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የአቬሽን ዩኒቨርሲቲ የሥልጠና ዘርፍ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ካሴ ይማም ናቸው፡፡ አየር መንገዱ የካበተ እና ውጤታማ የደንበኛ አገልግሎት ያለው በመሆኑ ባንኩ ከአስራ ሶስት ሺህ በላይ የሚሆኑ ሠራተኞቹን በዘርፉ ሥልጠና እንዲያገኙ በማድረግ የተሻለ ውጤታማ እንዲሆኑ እንደሚያግዝ የፀደይ ባንክ ፕሬዚዳንት ተናግረዋል፡፡ የተሻለ የደንበኞች አያያዝ ከሌሎች ልዩ እንደሚያደርጋቸው የተናገሩት አቶ ካሴ ይማም ይህም አየር መንገዱንም ውጤታማ አድርጎታል ብለዋል፡፡ ከፀደይ ባንክ ጋር...

ፀደይ ባንክ ከ12ኛ ክፍል ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የማበረታች ሽልማት ሰጠ፡፡

ፀደይ ባንክ በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች 6 መቶ ሺህ ብር የማበረታቻ ሽልማት ሰጥቷል፡፡ ሽልማቱን የሰጠው ታኅሳስ 14/2016 ዓ.ም ነው፡፡ከዚህ ባሻገር ባንኩ ከ8ኛ ወደ 9ኛ ክፍል በከፍተኛ ውጤት ላለፉና ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ትምሕርታቸውን እስኪያጠናቅቁ ድረስ ድጋፍ በማድረግ በርካታ ጎበዝ ተማሪዎች ሕልማቸውን እውን እዲያደርጉ እየሠራ መሆኑም ይታዎቃል፡፡ ይህ መርሐ-ግብር ‹‹ብቁ›› የሚል ስያሜ ያለውና ከ2005 ዓ.ም ጀምሮ እየተተገበረ የሚገኝ ነው፡፡ለትምሕርት ዘርፉ ድጋፍ በማድረግ ደማቅ አሻራ ያለው ፀደይ ባንክ የትምህርት ቤት ግንባታ ብዙም ባልተስፋፋበት ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ...

Feedback

    Copyright © 2023 Tsedey Bank S.C. | All Rights Reserved